top of page

ባክኖ ይቀራል

 

ቢጥር ቢግር እንኳ ላቡን ቢያንጠፈጥፍ፥
ያ ዳም ዘር መከራው ጽልመቱ እስኪገፈፍ፥
ሌላው አዳም ወድቆ ካልሆነው መሰላል፥
ጽዋውን ሳይጎነጭ ባክኖ ይቀራል።

 

የ ባህራን
ንሐሴ 20 1998

bottom of page